እናንተም በሕያው እግዚአብሔር መንፈስ እንጂ በቀለም አይደለም፥ ሥጋ በሆነ በልብ ጽላት እንጂ በድንጋይ ጽላት ያልተጻፈ፥ በእኛም የተገለገለ የክርስቶስ መልእክት እንደ ሆናችሁ የተገለጠ ነው።
For
as much as you are manifestly declared to
be the epistle of Christ ministered by us,
written not with ink, but with the Spirit of the
living God; not in tables of stone,
but in fleshy tables of the heart.
( 2 Corinthians 3:3)